አዲስ አበባ —
በደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች መካከል ሲካሄድ የቆየው ድርድር ይህን ያህል ጊዜ በመውሰዱ ደስተኞች አይደለንም ሲሉ የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ባለሥልጣን - ኢጋድ ዋና አደራዳሪ የቀድሞ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍን ተናግረዋል።
የመንግሥትና የተቃዋሚ ተደራዳሪዎች ደረስንበት ያሉት ስምምነትም የተፈቱትን ባለሥልጣናት ያላካተተ ነው ሲሉ እንደማይቀበሉት ገልፀዋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ
ደቡብ ሱዳን
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ሱዳን ድርድር ላይ የተፈጠረ ቅሬታ
በደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች መካከል ሲካሄድ የቆየው ድርድር ይህን ያህል ጊዜ በመውሰዱ ደስተኞች አይደለንም ሲሉ የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ባለሥልጣን - ኢጋድ ዋና አደራዳሪ የቀድሞ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍን ተናግረዋል።
የመንግሥትና የተቃዋሚ ተደራዳሪዎች ደረስንበት ያሉት ስምምነትም የተፈቱትን ባለሥልጣናት ያላካተተ ነው ሲሉ እንደማይቀበሉት ገልፀዋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ