ትረምፕ የሁለተኛውን አስተዳደራቸውን ራዕይ በዝርዝር አሳውቀዋል

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ትረምፕ የሁለተኛውን አስተዳደራቸውን ራዕይ በዝርዝር አሳውቀዋል

ትላንት ሰኞ ቃለመሐላቸውን ፈጽመው ኋይት ሐውስን የተረከቡት ፕሬዚደን ዶናልድ ትረምፕ በአስተዳደራቸው የመጀመሪያ ቀን በርከት ያሉ ማስፈጸሚያ ትዕዛዞች ፈርመዋል። ዋና ዋና በሆኑ ጉዳዮች ከፈረሟቸው የማስፈጸሚያ ትዕዛዞች መካከል የስደተኞችን ጉዳይ እና የኃይል ልማትን የሚመለከቱ ይገኙባቸዋል።

በበዓለ ሲመት ንግግራቸው ትረምፕ የዩናይትድ ስቴትስን ግዛት እስከማርስ እናሰፋዋለን ሲሉ ቃል ገብተዋል።

አኒታ ፓወል ከኋይት ሐውስ ያጠናቀረችው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።