አፍሪካ አሁን ካለው ጥራት የሌለው የኢኮኖሚ ዕድገት በመውጣት ጥልቀት ያለው ለውጥ ማምጣት እንዳለባት ተሰናባቹ የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ካርሎስ ሎፔዝ አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
የኢኮኖሚ ዕድገት ቢኖርም በድህነት ውስጥ የሚኖረው ሕዝብ ቁጥር አለመቀነሱን ሚስተር ሎፔዝ አስታውሰዋል፡፡
እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ለኳል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢሲኤ ተሰናባቹ ኃላፊ ስለአፍሪካ ድኅነትና ዕድገት