“ሰዎች በሰላም ተቀምጠው ጭቅጭቆቻቸውን መፍታትና የጋራ ብልፅግናቸውን ማራመድ የመቻላቸው ነገር የማይታሰብ ይመስል ነበር፡፡ አስተሳሰባችንን መለወጥ እንድንችል ግን የሁለት የዓለም ጦርነቶችን ደም መፋሰስ ጠይቋል፡፡”
ዋሺንግተን ዲ.ሲ. —
ዩናይትድ ስቴትስን ከሽብር ጥቃት መከላከል አስፈላጊ ነው ብለው ባመኑ ጊዜ ቀጥተኛ እርምጃ እንደሚወስዱና በመካከለኛው ምሥራቅ ውስጥ ያሉ የሃገራቸውን ጥቅሞች ለመጠበቅ የሚያስችል ወታደራዊን ጨምሮ ሙሉ ኃይል እንደሚያንቀሣቅሱ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስታወቁ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ኒውዮርክ ላይ በተከፈተው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 68ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአሥሮች ዓመታት ውስጥ ለዓለም ልዩነት ማምጣት መቻሉን ተናግረዋል፡፡
ለዝርዝሩ ከላይ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የእንግሊዝኛውን ፅሁፍ ለማግኘት ማገናኛውን ይከተሉ
http://www.whitehouse.gov/the-press-office/2012/09/25/remarks-president-un-general-assembly
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ
Your browser doesn’t support HTML5
ለመጭው ትውልድ - የተሻለ ሰላም፤ የበለፀገ ዓለም - ባራክ ኦባማ
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ለተመድ 68ኛው ጠቅላላ ጉባዔ ያደረጉት ንግግር ሙሉ ቃል፤ ማክሰኞ፣ መስከረም 14/2006 ዓ.ም፣ ኒው ዮርክ /እንግሊዝኛ/
ዩናይትድ ስቴትስን ከሽብር ጥቃት መከላከል አስፈላጊ ነው ብለው ባመኑ ጊዜ ቀጥተኛ እርምጃ እንደሚወስዱና በመካከለኛው ምሥራቅ ውስጥ ያሉ የሃገራቸውን ጥቅሞች ለመጠበቅ የሚያስችል ወታደራዊን ጨምሮ ሙሉ ኃይል እንደሚያንቀሣቅሱ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስታወቁ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ኒውዮርክ ላይ በተከፈተው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 68ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአሥሮች ዓመታት ውስጥ ለዓለም ልዩነት ማምጣት መቻሉን ተናግረዋል፡፡
ለዝርዝሩ ከላይ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የእንግሊዝኛውን ፅሁፍ ለማግኘት ማገናኛውን ይከተሉ
http://www.whitehouse.gov/the-press-office/2012/09/25/remarks-president-un-general-assembly