“በጉጂ የተከሰተዉ ድርቅ አሁንም ትኩረት ይሻል” - ተመድ

Your browser doesn’t support HTML5

በተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ቢሮ በደቡብ ኢትዮጵያ በተለይ በጉጂ ዞን የተከሰተው ድርቅ ልዩ ትኩረት እንደሚያስፈለግ ገለፀ።

ቢሮው ዛሬ ባወጣው መግለጫ በተለይ የምግብ እና የመጠጥ ውሃ እጥረት ዋነኛ ጉዳዮች መሆናቸውን ጠቅሶ አርባ ሁለት በመቶ የሚሆኑ የምዕራብ ጉጂ ነዋሪዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ይፋ አድርጓል።

የጉጅ ዞን ነዋሪዎች በበኩላቸው እየቀረበ ያለው የሰብአዊ ድጋፍ በቂ ያለ መሆኑን ይናገራሉ።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።