በሶማሌ ክልል ጂግጂጋ ከተማ በሚገኘው ወኅኒ ቤት እጅግ አሰቃቂ በተባለ በሰው ልጆች ላይ በተፈፀመ ወንጀል የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን እንደተካፈሉበት የክልሉ ፕሬዚዳንት ይፋ አደረጉ።
አዲስ አበባ —
በሶማሌ ክልል ጂግጂጋ ከተማ በሚገኘው ወኅኒ ቤት እጅግ አሰቃቂ በተባለ በሰው ልጆች ላይ በተፈፀመ ወንጀል የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን እንደተካፈሉበት የክልሉ ፕሬዚዳንት ይፋ አደረጉ።
the torture tunnel in Jigiga prison
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይነር ተጠርጣሪዎችን በሕግ ፊት ለማቆም የሚቻላቸውን ሁሉ ለማድረግ ቃል ገብተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የጂግጂጋ ጉብኝት
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የጂግጂጋ ጉብኝት