አል-ሻባብ ኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊያደርስ እንደሚችል ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን አዲሳባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ገለፀ።
አዲስ አበባ —
አል-ሻባብ ኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊያደርስ እንደሚችል ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን አዲሳባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ገለፀ።
በመሆኑም ዜጎቹ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በጉዳዩ ላይ አስተያየት አልሰጠም፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ፡፡
የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ
Your browser doesn’t support HTML5
የአሜሪካ ኤምባሲ አዲስ አበባ ላይ የሽብር ጥቃት ማስጠንቀቂያ አወጣ
አል-ሻባብ ኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊያደርስ እንደሚችል ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን አዲሳባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ገለፀ።
በመሆኑም ዜጎቹ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በጉዳዩ ላይ አስተያየት አልሰጠም፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ፡፡