ሰሞኑን የአሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ ያወጣው የደኅንነት ሥጋት ማስታወቂያ፣ በተለያዩ መንገዶች መተርጎም እንደማይገባው ቃል አቀባዩ ኒኮላስ ባርኔት አስገንዝበዋል።
አዲስ አበባ —
ማሳሰቢያ በትላንትናው ዕለት እንደገና ተሻሽሎ የአሜሪካ ኤምባሲ ሠራተኞች ወደ አውሮፕላን ማረፊያው መጓዝ እንደሚችሉ ተገልፆ እንደነበርም አስታውቀዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የአሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ ያወጣው የደኅንነት ሥጋት ማስታወቂያ