ኢትዮጵያ እያጋጠሟት ያሉ ፈተናዎች በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ አይፈታም

  • እስክንድር ፍሬው

በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት

ኢትዮጵያን እየገጠሟት ያሉ ፈተናዎች፣ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ሊፈቱ እንደማይችሉ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ስጋቷን እየገለጠች ነው።

ኢትዮጵያን እየገጠሟት ያሉ ፈተናዎች፣ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ሊፈቱ እንደማይችሉ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ስጋቷን እየገለጠች ነው።

በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ያወጣውን መግለጫ መነሻ በማድረግ ቃል አቀባዩን ኒኮላስ ባርኔትን ያነጋገረው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ልኳል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ እያጋጠሟት ያሉ ፈተናዎች በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ አይፈታም