ዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች የምግብ ዋስትናቸውን እንዲያረጋግጡና ከድኅነት እንዲወጡ ለማገዝ ለጀመረችው “የፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” ለሁለተኛ ዙር ተጠቃሚ እንዲሆኑ የመረጠቻቸውን ሀገራት ይፋ አደረገች፡፡
አዲስ አበባ —
ዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች የምግብ ዋስትናቸውን እንዲያረጋግጡና ከድኅነት እንዲወጡ ለማገዝ ለጀመረችው “የፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” ለሁለተኛ ዙር ተጠቃሚ እንዲሆኑ የመረጠቻቸውን ሀገራት ይፋ አደረገች፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ዩኤስአይዲ ለ“ፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” የተመረጡ አሥራ ሁለት ሀገራትን አስታወቀ
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ጂጂጋ ባደረጉት ንግግር ሀገራቱን ይፋ ያደረጉት አዲሱ የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን ኢትዮጵያን ጨምሮ አሥራ ሁለት ሀገራት መመረጣቸውን ነው የገለፁት፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ዩኤስአይዲ ለ“ፊድ ዘ ፊውቸር ፕሮግራም” የተመረጡ አሥራ ሁለት ሀገራትን አስታወቀ