ዕለት ዕለት ያለማቋረጥ የምገባ መርሐ ግብር የሚያካሒደው የበጎ ፈቃደኞች ቡድኑ፣ ገባሬ ሠናይ ግለሰቦች በሚያደርጉለት ድጋፍ እንዲሁም እንደ ሠርግ እና ኀዘን ያሉ ማኅበራዊ ኹነቶቻቸውን አብረው ለማሳለፍ የሚሹ ግለሰቦች በሚያደርጉለትም እገዛ በጎ ሥራዎቹን ይከውናል።
ኤደን ገረመው የበጎ ፈቃድ ቡድኑን መሥራቾች እና የመርሐ ግብሩን ተጠቃሚ አነጋግራ ያሰናዳችው ዘገባ ይቀጥላል።
Your browser doesn’t support HTML5
ዕለት ዕለት ያለማቋረጥ የምገባ መርሐ ግብር የሚያካሒደው የበጎ ፈቃደኞች ቡድኑ፣ ገባሬ ሠናይ ግለሰቦች በሚያደርጉለት ድጋፍ እንዲሁም እንደ ሠርግ እና ኀዘን ያሉ ማኅበራዊ ኹነቶቻቸውን አብረው ለማሳለፍ የሚሹ ግለሰቦች በሚያደርጉለትም እገዛ በጎ ሥራዎቹን ይከውናል።
ኤደን ገረመው የበጎ ፈቃድ ቡድኑን መሥራቾች እና የመርሐ ግብሩን ተጠቃሚ አነጋግራ ያሰናዳችው ዘገባ ይቀጥላል።