በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የሚገኙት የዋልድባ መነኮሳት እንደተፈቱ በሚነገርበት ወቅት እስር ቤት ውስጥ በፀሎት ላይ እንደነበሩ ለጠያቂዎቻቸው መናገራቸውን ከጠያቂዎቹ መካከል ገልፀውልናል።
ዋሽንግተን ዲሲ —
በሽብር ወንጀል ተከሰው በእስር ላይ የሚገኙትና ካለፈው አርብ ጀምሮ ከእስር እንደተለቀቁ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት የተነገረው የዋልድባ መነኮሳት እንዳልተፈቱና አሁንም በእስር ላይ እንደሚገኙ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተገኝተው የጎበኟቸው ጠያቂዎች ገለፁ።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)
Your browser doesn’t support HTML5
የዋልድባ መነኮሳት በእስር