በወልቂጤ ከተማ የተካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ጥይት መገደላቸውን እና ሌሎችም መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
በወልቂጤ ከተማ የተካሄደውን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ጥይት መገደላቸውን እና ሌሎችም መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች አስታወቁ፡፡
የወጣቶችን መሞት ተከትሎ በቀጠለው ተቃውሞ ደግሞ የመንግሥት ተሽከርካሪዎች እና ጽ/ቤት መቃጠላቸውንም አመልክተዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በወልቂጤ ከተማ ሁለት ወጣቶች በፀጥታ ኃይሎች ተገደሉ