በሱዳን በቀጠለው ቀውስ የተነሳ ቢያንስ በ25 ሚሊዮን ህዝብ ላይ ከባድ ረሐብ እና የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ስጋት መደቀኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም ገለፀ። ቀውሱ በቀጣናው በመዛመቱም በየሳምንቱ ብዙ ሺህ ሱዳናዊያን ድንበር አቋርጠው ወደቻድ እና ወደደቡብ ሱዳን እየተሰደዱ መሆኑን አመልክቷል።
በአሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በሱዳን በሚሊዮኖች የተቆጠሩ ዜጎች ለረሃብ መጋለጣቸውን ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ
በሱዳን በቀጠለው ቀውስ የተነሳ ቢያንስ በ25 ሚሊዮን ህዝብ ላይ ከባድ ረሐብ እና የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ስጋት መደቀኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም ገለፀ። ቀውሱ በቀጣናው በመዛመቱም በየሳምንቱ ብዙ ሺህ ሱዳናዊያን ድንበር አቋርጠው ወደቻድ እና ወደደቡብ ሱዳን እየተሰደዱ መሆኑን አመልክቷል።
በአሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።