ከደቡብ ሱዳን በመጡ የሙርሌ ጎሣ ታጣቂዎች በኢትዮጵያውያን ላይ በተፈጸመው ግድያና ጠለፋ ከባድ ጉዳት መድረሱ ይታወቃል።
አዲስ አበባ —
ከደቡብ ሱዳን በመጡ የሙርሌ ጎሣ ታጣቂዎች በኢትዮጵያውያን ላይ በተፈጸመው ግድያና ጠለፋ ከባድ ጉዳት መድረሱ ይታወቃል።
ከሁለት መቶ በላይ ሰዎች ተገድለዋል፥ በርካታ ሕጻናት ተጠልፈዋል። ከዚያ አሰቃቂ ድንገት በኋላ የክልሉ የጸጥታ ኹኔታ ምን ይመስላል?
እስክንድር ፍሬው የጋምቤላን ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጋትሉአክ ቱትን ዛሬ በስልክ አነጋግሯል። ፕሬዘዳንቱ በማብራራት ይጀምራሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የጋምቤላ ክልል የጸጥታ ኹኔታ ምን ይመስላል?
ከጋምቤላ ታግተው ወደ ሱዳን ከተወሰዱት የተመለሱት ሕጻናት ጉዳይ
ከጋምቤላ ታግተው ወደ ሱዳን ከተወሰዱት የተመለሱት ሕጻናት ቁጥራቸው ስንት እንደደረሰ የሚቃኙ ዝርዝሮች ባለፈው ሳምንት አቅርበናል ከዚህ በታች ካሉት የድምጽ ፋይሎች ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ከጋምቤላ ታግተው ወደ ሱዳን ከተወሰዱት በርካታ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት 44 መመለሳቸው ታውቋል
Your browser doesn’t support HTML5
ከጋምቤላ ታግተው ወደ ሱዳን ከተወሰዱት በርካታ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት 29 መመለሳቸው ተነገረ