ወሎ ውስጥ ጥንታዊ ፍልፍል አብያተ ክርስትያን ተገኙ

  • መለስካቸው አምሃ

ቤተጊዮርጊስ፤ ላሊበላ

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ


Your browser doesn’t support HTML5

ወሎ ውስጥ ጥንታዊ ፍልፍል አብያተ ክርስትያን ተገኙ


በደቡብ ምዕራብ ወሎ፥ ቦረና ውስጥ ካሁን ቀደም የማይታወቁ ጥንታዊ የድንጋይ ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናትን ማግኘታቸውን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች አስታወቁ።

አብያተ ክርስቲያናቱ ለአደጋ የተጋለጡ መሆናቸውንም ባለሞያዎቹ አክለው አስረድተዋል።

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ


ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ፡፡