የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ 6.2 ቢሊዮን ብር ሊያበድር ነው

  • እስክንድር ፍሬው

የዓለም ባንክ

ለመንገድ ግንባታ የሚሆን የስድስት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ብር የብድር ስምምነት ዛሬ በዓለም ባንክ እና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ተፈርሟል።


Your browser doesn’t support HTML5

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ 6.2 ቢሊዮን ብር ሊያበድር ነው


ለመንገድ ግንባታ የሚሆን የስድስት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ብር የብድር ስምምነት ዛሬ በዓለም ባንክ እና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ተፈርሟል።

የኢትዮጵያ የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም ከተቀረፀበት ከ1997 ዓም ጀምሮ ወደ ሰላሣ አራት ቢሊዮን ብር መስጠቱን ባንኩ አስታውቋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን እስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ፡፡