ለመንገድ ግንባታ የሚሆን የስድስት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ብር የብድር ስምምነት ዛሬ በዓለም ባንክ እና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ተፈርሟል።
አዲስ አበባ —
ለመንገድ ግንባታ የሚሆን የስድስት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ብር የብድር ስምምነት ዛሬ በዓለም ባንክ እና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ተፈርሟል።
የኢትዮጵያ የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም ከተቀረፀበት ከ1997 ዓም ጀምሮ ወደ ሰላሣ አራት ቢሊዮን ብር መስጠቱን ባንኩ አስታውቋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን እስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ 6.2 ቢሊዮን ብር ሊያበድር ነው
ለመንገድ ግንባታ የሚሆን የስድስት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ብር የብድር ስምምነት ዛሬ በዓለም ባንክ እና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል ተፈርሟል።
የኢትዮጵያ የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም ከተቀረፀበት ከ1997 ዓም ጀምሮ ወደ ሰላሣ አራት ቢሊዮን ብር መስጠቱን ባንኩ አስታውቋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን እስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ፡፡