የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር አባላት ናቸው የተባሉ ሰዎችን ናይሮቢ ላይ ጠልፈዋል በሚል ተይዘው የነበሩ ሁለት የኬንያ ፖሊስ አባላት በዋስትና መለቀቃቸው ተዘግቧል፡፡
የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር፤ ሃገሮች ለምጣኔ ኃብት እድገትና የባሕል መጋራት እንደ ድልድይ የሚጠቀሙበት የዕድገት አቀጣጣይ ዘዴ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ ውስጥ ከሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል - አሚሶም ጋር በይፋ ተቀላቀሉ፡፡
ዛሬ የነብዩ መሐመድ 1444ኛ የልደት ቀን መውሊድ ነው፡፡ ዕለቱ በዓለም ዙሪያ ባሉ ሙስሊም አማንያን ዘንድ እየተከበረ ነው፡፡
ከኢትዮጵያ ግዙፉ ኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታና አባይ ወንዝ ጉዳይ የተያያዘው የግብፅና የኢትዮጵያ ድርድር አለመቆሙን ወይም አለመቋረጡን የግብፅ ጠቅላይ ሚኒስትር ማስታወቃቸው ተዘግቧል፡፡
ሱዳን ዋና ከተማ ኻርቱም ላይ ባለፈው ቅዳሜና ዕሁድ ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን ባካሄዱት ስብሳባ ላይ የግብፅ ቡድን ይዞ የቀረበውን “መተማመን ማጎልበቻ መርኅ” የሚል ሰነድ ኢትዮጵያ ሳትቀበል ቀረች፡፡
የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር አል-በሽር ዛሬ ደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ገብተዋል፡፡
ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን መብቶች መከበር የሚሟገተው ዓለምአቀፍ ጥምረት የ30 ሺህ ዶላር ድጋፍ ለዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም ዛሬ አበረከተ፡፡
ኢትዮጵያ ዜጎቿን ከደቡብ ሱዳን እያወጣች መሆኗን አስታወቀች፡፡
ደቡብ ሱዳን፤ ማላካል ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እጅግ በከበደና አደገኛ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ አስታወቁ፡፡
የደቡብ ሱዳን መንግሥት ከዋና ከተማይቱ ጁባ በስተሰሜን ያለው የሃገሪቱ ግዛት ከቁጥጥሩ መውጣቱ ተገለፀ፡፡
ዋሽንግተን ዲ.ሲ ወደሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ ትናንት ሐሙስ፣ ታኅሣስ 3/2006 ዓ.ም የሄዱ ኢትዮጵያዊያን ኢትዮጵያ የዛሬ ሃምሣ ዓመት ለኔልሰን ማንዴላ የሰጠቻችውን ፓስፖርት የኮምፕዩተር ቅጂ አበርክተዋል፡፡
በኔልሰን ማንዴላ ህይወት ላይ ያተኮረና የኢትዮጵያንም ቦታና ማንነት ያጎላ ስብሰባ ረቡዕ፣ ታኅሣስ 2/2006 ዓ.ም ፕሪቶሪያ ላይ ተካሂዷል፡፡
ፕፎፌሰር ማሞ ሙጬ ስለ ኔልሰን ማንዴላና ስለኢትዮጵያ ግንኙነት የሚያውቁትን ለቪኦኤ አጫውተዋል፡፡
የነፃነት ትግል ቀንዲል የሆኑት የደቡብ አፍሪካ የመጀመሪያው ጥቁር ፕሬዚዳንት ኔልሰን ማንዴላ (ማዲባ) አረፉ፡፡
ላሳለፈነው ሰኞ ተቀጥሮ የነበረው በእሥር ላይ የሚገኙት የሙስሊሙ ኅብረተሰብ ጥያቄ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የእነ አቡበከር አሕመድ ጉዳይ ለፊታችን ታኅሣስ 3/2006 ዓ.ም ተቀጥሯል፡፡
የመኢአድ ተሰብሳቢዎች ኢትዮጵያ ወደ ተመድ እንድትሄድ ጠየቁ
በዓለም ዙሪያ 35 ሚሊየን ሰው ኤችአይቪ በደሙ ውስጥ እንደሚገኝ ተገለፀ፤ “አሜሪካ ፍልሚያውን በመምራት ትቀጥላለች”
በአሜሪካ ዛሬ የምሥጋና ቀን ነው፡፡ የዚህ ዓመቱ የምሥጋና ቀን መንግሥታዊ ተርኪ ፓፕኮርን /ፈንድሻ/ መሆኗን ፕሬዚዳንት ኦባማ በይፋ አስታውቀዋል፡፡ /የተርኪዎቹ ስም ነው ፈንድሻና ከረሜላ/
ተጨማሪ ይጫኑ