"ልጄ የልጆች አባት አርሶ አደር ነበር" የሟች አባት አቶ አዛዥ አሬሮ
እሁድ ዕለት በኮንሶ ደበና በተባለች መንደር ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች መገደላቸውን የሟች ሞሌ አዛዥ አባትና የሟች ፋንታዬ ጊዮርጊስ አጎት ተናግረዋል።ወደ 55 ሺሕ የሚኾኑ ነዋሪዎች ተፈራርመው ኮንሶ ከወረዳ ወደ ዞን ከፍ እንዲል ጥያቄ በማቅረባቸው ምክንያት፤ ጥያቄውን ለመንግሥስት ካቀረቡት የኮሚቴ አባላት መካከል አንዱ መታሠራቸውን ሌሎች ደግሞ በስጋት ተሸሽገው እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡ ጽዮን ግርማ የሟች ቤተሰቦችንና የኮሚቴውን አባላት አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ