በሊባኖስ አንዲት ኢትዮጵያዊት ወጣት አዛውንት አሰሪዋን በስለት ገድላለች በሚል ተጠርጥራ መታሰሯን የኢትዮጵያ ቆንስላ አስታወቀ
የ86 ዓመቱ ሳልማን ኽሂኣሚ ባለፈው እሁድ ሌሊት በደቡብ ሊባኖስ ጂባል ኣልቦቶም በተባለ ከተማ በመኖሪያ ቤታቸው ተገድለው መገኘታቸውን የሊባኖስ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።በቤት ሰራተኝነት ለ9 ወራት ከአዛውንቱ ጋር የኖረችው የ26 አመቷ ኢትዮጵያዊት በወንጀሉ ተጠርጣሪ ሆና በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላለች።በቅርቡ ነፍሰጡር አሰሪዋን በመግደል ወንጀል በፖሊስ ቁጥጥር ስር ስለምትገኘው ወጣት ሰፋ ያለ ዘገባ ይኖረናል።ይህች ወጣት በደረሰን የተረጋገጠ መረጃ መሰረት በህይወት አለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ