ኢትዮጵያዊ እናት አውሮፕላን ውስጥ መንታ ህፃናት ተገላገለች
ባለፈው ዓርብ የካቲት 13 ለሊት ከጅዳ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የሳውዲ ዓረብያ አውሮፕላን ተሳፍራ የነበረች አንዲት ኢትዮጵያዊት እናት ምጥ ተይዛ መንታ ሴት ህፃናትን በመውለዷ በአስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ እንድታርፍ ተደርጓል። አውሮፕላኑ አስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ካረፈ በኋላ ኤርትራውያን ሃኪሞች ለእናትየውና መንታ ህፃናቱ አስፈላጊውን እርዳታ ተደርጎላቸዋል። በኋላም ወደ ኦሮታ ሪፈራል ሆስፒታል እንደተውሰዱና በጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ