ፖሊስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲያስተገብር በሰብዓዊ መብት መርሆች እንዲመራ ተጠየቀ
የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ ለማስፈጸም የሚወስዷቸው ርምጃዎች መሰረታዊ የሰብአዊ ድንጋጌዎችን በማይጥስ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ።የህግ አስፈጻሚ አካላት እየገጠማቸው ያሉ ፈተናዎችን እንደሚረዱ የተናገሩት ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከሰሞኑ የተወሰዱ ርምጃዎችን ግን “ከሁኔታው ጋር የማይመጣጠኑ” ሲሉ ገልጿቸዋል። ሀብታሙ ዝርዝር ዘገባ አለው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ