ከእራስ አልፎ ለሌላ - በነፃ የቴክኖሎጂ ስልጠና የሚሰጠው ኢትዮጵያዊ
በሎስ አንጀለስ የሚኖረው የቴክኖሎጂ ባለሞያ ዮሴፍ አዱኛ ኢትዮጵያውያኖች የዲጂታል ኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንዲሆኑና ወደፊት ለሚፈጠሩ አዳዲስ የሰራ እድሎች ብቁ ሆነው እንዲገኙ በማሰብ የቴክኖሎጂ ትምህርቶችን በአማርኛ እየተረጎመ ያሰለጥናል። በኢትዮጵያ የሚገኙ የትምህርት ተቋማትንም የቴክኖሎጂ ትምህርት አሰጣጣቸውን ለማሻሻል ያግዛል። ባልደረባችን ስመኝሽ የቆየ ከዮሴፍና እሱ የሚሰጣቸውን የቴክኖሎጂ ትምህርቶች ተምረው ራሳቸውን ከቀየሩ ወጣቶች ጋር ቆይታ አድርጋለች ቀጥሎ ይቀርባል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ