ሴቶች የትዳር አጋራቸው በሞት ሲለይ፣ በፍቺ ሲለያዩ፣ በተለያዩ ምክንያቶች ከትዳር ውጪ ሲወልዱ ወይም ፈልገውና አቅደው ልጆቻቸውን ብቻቸውን ሊያሳድጉ ይችላሉ። እነዚህ እናቶች ታዲያ ልጆቻቸውን ለማሳደግ ከማህበረሰቡ አቀባበል ጀምሮ ብዙ የኑሮ ፈተናዎችን ያሳልፋሉ። ዛሬ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን አስመልክቶ ታዲያ ይህንን ውጣ ውረድ በስኬት አልፋ ልጆቿን ለቁም ነገር ያበቃች እናት እንግዳ አርገን ጋብዘናል - ወይዘሮ ግንብወግሽ ከበደ ትባላለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ