ኦቲዝምና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ስላሉባቸው ህፃናት ያለው ግንዛቤ አሁንም አናሳ መሆኑን ተከትሎ ማህብረሰቡን ግንዛቤ ከማስጨበጥ አንስቶ ወላጆች እነዚህ አይነት እክሎች ያሉባቸውን ልጆች እንዴ መርዳት ይችላሉ በሚል ሀሳብ ዙሪያ ጠለቅ ያለ እውቀት የሚያስጨብጥ መፅሃፍ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገር ውስጥ ቋንቋ ታትሞ ገበያ ላይ ውሏል። ይህን 'ሁሉም በአንድ' የተሰኘ መፅሃፍ የፃፈችው የአይምሮ ህክምና ባለሙያና መምህር የሆነችው መአዛ መንክር ስትሆን ስመኝሽሽ የቆየ ኦቲዝም ያለባቸውን ልጆች ለውጤት ማብቃት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ አነጋግራታለች፣ ቀጥሎ ይቀርባል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ