ሱዳን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ካርቱም የላካቸው የጦር መሳሪያዎች ሕጋዊ ናቸው አለች
ሱዳን የዜና ወኪል የሆነው ሱና የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ቅዳሜ ዕለት ወደ ካርቱም ያጓጓዛቸው የጦር መሳሪያዎች በሱዳን መንግስት መወረሳቸው መዘገቡን ተክትሎ የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ሱዳን ካርቱም ያጓጓዝኳቸው የጦር መሳሪያዎች ሕጋዊ ሰነድ ያላቸው እና በሱዳን መንግስት የሚታወቁ ናቸው ሲል ለአሜሪካ ድምጽ ምላሽ ዛሬ ጠዋት ምላሽ ሰጥቷል፡፡ በሌላ በኩል አሁን ማምሻውን የሱዳን የሃገር ውስጥ ሚኒስቴር ለሮይተርስ በሰጠው መረጃ የጦር መሳሪያዎቹን ሕጋዊነት አረጋግጧል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ