በመረጃ ቴክኖሎጂ ሰልጥነው በዓለማችን ከሚገኙ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ድርጅቶች ጋር የሰሩ ሁለት ወጣቶች በፈጠሩት በበይነ መረብ የሚከናወን የገንዘብ መክፈያ ስርዓት አማካኝነት ለአባይ ግድብ ማሰሪያ በተደረገ የገንዘብ ማሰባሰብ ዘመቻ በ90 ሰዓት ውስጥ ከ100 ሺህ ዶላር በላይ መሰብሰብ ተችሏል። ቻፓ የተሰኘው ይህ ቴክኖሎጂ በተለይ በንግድ ላይ ለተሰማሩ ሰዎች ከየትኛውም አለም በቀላሉ ገንዘብ ለመክፈልና ለመቀበል የሚረዳቸው ሲሆን በተለይ እንደኢትዮጵያ ባሉ ታዳጊ ሀገሮች ላይ ገንዘብ በቀላሉ እንዲዘዋወር በማድረግ የሀገርን ጥቅል የኢኮኖሚ ገቢ እንደሚያሳድግ የቻፓ ተባባሪ መስራች ናኤል ሀይለማሪያም ያስረዳል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ