በሰሜን ሸዋ የሚገኙ ተፈናቃዮች በቀውስ ውስጥ እንደሚገኙ ገለፁ
ከደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች እንዲሁም በዙሪያው ካሉ አካባቢዎች ተፈናቅለው ወደ ሰሜን ሸዋ የገቡ የኅብረተስብ ክፍሎች“በአሳሳቢ ሰብአዊ ቀውስ ውስጥ እንገኛለን” ሲሉ ገለጹ፡፡ተፈናቃዮቹ የመንግሥትንና የበጎ አድራጊዎችን ድጋፍ ጠይቀዋል።የአማራ ከልል አደጋ መከላከል ምግብ ዋስትናና ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን በሕግ ማስከበር፤በማንንትና በግጭት ሲሉ በገለጿቸው ምክንያቶች ከ2ሚሊዮን በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች በክልሉ ውስጥ ሳይፈናቀሉ እንደማይቀር አስታውቋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች