የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እያለ ስማርት ሀውስ ወይም የውጪውን ሁኔታ በማስተዋል እራሱን የሚቆጣጠር ቤት እና የስልክ አጠቃቀምን የሚያቀል መተግበሪያ በመስራት ሀገር አቀፍ ሽልማቶችን ያገኘው ወጣት ናትናኤል ታምሩ ከአራት ወር በፊት የፕሮግራማችን እንግዳ ነበር። በዚህ የፈጠራ ስራውና የትምህርት ብቃቱ ካሊፎርኒያ የሚገኘው ሚነርቫ ዩንቨርስቲ ነፃ የትምህርት እድል ቢሰጠውም ለጉዞ የሚያፈልጉትን ወጪዎች ለመሸፈን አለመቻሉን ነግሮን የነበረው ናትናኤል በፕሮግራማችን ላይ ከቀረበ በኃላ በተደረገለት ድጋፍ ወደ ሳንፍራንሲስኮ ከተማ አቅንቶ በሰው ሰራሽ ልህቀት (አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ) የመጀመሪያ አመት ትምህርቱን መከታተል ጀምሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ