የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የጤና መረጃ ክፍተት ለመሙላት ያለመው የኔ ሄልዝ
ገና በሁለት ዓመት እድሜዋ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በመጓዝ በዛ ያደገችው ቅድስት ተስፋዬ እድገቷ በሚኒሶታ ግዛት ነው። የመጀመሪያ ዲግሪዋን የማኅበረሰብ ጤና ሳይንስ ያጠናች ሲሆን ሁለተኛ ዲግሪዋም የሕክምና ሳይንስ ትምህርት አሰጣጥ ላይ አድርጋለች። ቅድስት የኔ ሄልዝ የተሰኘ ሴቶች ከስነ ተዋልዶ ጋር የተያያዙ እውቀቶችን የሚገበዩበት፣ የወሊድ መከላከያ መድሃኒቶችን የሚያገኙበት እና በተጨማሪም ከህክምና ባለሞያዎች ጋር የሚወያዩበት የስልክ መተግበሪያ አሰናድታለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች