ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ
በዩናይትድ ስቴትስ ቨርጂኒያ ነዋሪ የሆኑት አቶ ጌታቸው መንግሥቴ በዓለም የአእምሯዊ ንብረት ድርጅት የሕግና የፖሊሲ ጉዳዮች አማካሪ ናቸው። ኢትዮጵያ በነበሩትበት ወቅት የአእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን እንዲቋቋም፣ የሕግ እና ፖሊሲዎች በማርቀቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል። አሁንም የተለያዩ ሃገራትን በዘርፉ የሚያማክሩት አቶ ጌታቸው የኢትዮጵያ ምርቶች እና የፈጠራ ውጤቶች ዓለም አቀፋዊ እውቅናና ጠቀሜታ እንዲያስገኙ እየሠሩ ነው። ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች