በኦሮሚያ ክልል በተፈፀመ ጥቃት በትንሹ 260 ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ከትናንት በስቲያ ቅዳሜ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ቁጥራቸው የበዛ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ከጥቃቱ አመለጥን ያሉ የዐይን እማኞች እና የሟቾቹ ቤተሰቦች ተናገሩ። ነዋሪዎቹ ጥቃቱ የደረሰባቸው “አማራ” በመሆናቸው ብቻ መሆኑን ገልፀው በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቁጥር የተለያየ መሆኑን ይናገራሉ። ማምሻውን በዚህ ጉዳይ ላይ ዘገባ ያወጣው ሮይተር የዜና ወኪል ነዋሪዎቹ ጠቅሶ የሟቾች ቁጥር 260 መሆኑን አስነብቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ