ኩረጃ እና የፈተና ስርቆትን ለመከላከል በሚል ለመጀመሪያ ግዜ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና በአንዳንድ ከፍተኛ ተቋማት ህይወትን ያጠፋ ግጭት፣ ብዙዎችን ለጉዳት የዳረገ አደጋ እንዲሁም ከ12ሺህ በላይ ተማሪዎች አንፈተንም ብለው መውጣታቸው የተዘገበ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ደግሞ ስርቆት እና የምግብ እጥረት የመሳሰሉ ችግሮች እንደነበሩ ተማሪዎች ይገልፃሉ። ስመኝሽ የቆየ ከአዲስ አበባ ተፈታኞች መካከል የዳይመንድ አካዳሚ ተማሪ የሆነችውን መና ወንድወሰንን አንጋግራ አጠቃላይ ሂደቱ ምን ይመስል እንደነበር ታስቀኘናለች።
በአዲሱ የብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ተማሪዎች ምን ይላሉ?
ኩረጃና ፈተና ስርቆትን ለመከላከል ለመጀመሪያ ግዜ በዩንቨርስቲዎች በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና በአንዳንድ ዩንቨርስቲዎች ህይወት ያጠፋ ግጭት፣ ለጉዳት የዳረገ አደጋ እና ፈተና ረግጦ የመውጣት ችግር መድረሱ ተዘግቧል። በአዲስ አበባ ደግሞ ስርቆት እና ምግብ እጥረት የመሳሰሉ ችግሮች አጋጥመዋል። ስመኝሽ የቆየ ከአዲስ አበባ ተፈታኞች መካከል የዳይመንድ አካዳሚ ተማሪ የሆነችውን መና ወንድወሰንን አንጋግራ አጠቃላይ ሂደቱ ምን ይመስል እንደነበር ታስቀኘናለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች