መንግሥት ጥያቂያቸው ተመልሷል ቢልም በሱዳን የሚገኙ መምህራን የሥራ ማቆም አድማቸውን ቀጥለዋል። ወታደራዊው መንግስት ለትምህርት ትኩረት አልሰጠም በማለት የሲቪል መንግስት እንዲቋቋም ጠይቀዋል። የሱዳኑ የገንዘብ ሚኒስትር ግን የመምህራኑ ጥያቄዎች ተመልሷል ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች