መንግሥት ጥያቂያቸው ተመልሷል ቢልም በሱዳን የሚገኙ መምህራን የሥራ ማቆም አድማቸውን ቀጥለዋል። ወታደራዊው መንግስት ለትምህርት ትኩረት አልሰጠም በማለት የሲቪል መንግስት እንዲቋቋም ጠይቀዋል። የሱዳኑ የገንዘብ ሚኒስትር ግን የመምህራኑ ጥያቄዎች ተመልሷል ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች