ለኢትዮጵያ የመጀመሪያው የአንገት በላይ እና የፊት ቀዶ ሕክምና ትምህርት ፕሮግራም
በእግሊዝኛው አጠራር፣ “Children Surgery International” የተባለው፣ በተፈጥሮ የሚከሠት የከንፈር እና የላንቃ መሠንጠቅ በሚያስከትለው የአካል ጉዳት ላይ የሚያተኩር፣ ዓለም አቀፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት ነው፡፡ በአካላዊ ጉዳቱ ሳቢያ ለበረታ የሥነ ልቡና ችግር የሚዳረጉ ሕፃናትን የሕይወት መሥመር እየቀየረ ካለው የቀዶ ሕክምና አገልግሎቱ በተጨማሪ፣ ሕክምናው በሀገር ውስጥ ቀዶ ሐኪሞች ሊሰጥ የሚችልበትን መንገድ ለማሳካት ጥረት እያደረገ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች