የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ/USAID/ እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም/WFP/፣ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የሚያከናውኑትን የምግብ ርዳታ ሥርጭት በጊዜያዊነት ማቋረጣቸውን አስታውቀዋል፡፡ ለጋሽ ድርጅቶቹ፣ ከዚኽ ውሳኔ ላይ የደረሱት፣ ለርዳታ የገባው እህል ለገበያ በመቅረቡ ነው፤ ብለዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች