የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኤክስፖርት መዳከሙ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ፣ በቅርቡ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድ እና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአቀረቡት ሪፖርት፣ የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨትመንት ደካማ እንደኾነና አነስተኛ ውጤት ማስመዝገቡን አስታውቀዋል፡፡ የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ዶ/ር አቡሌ መሐሪ እና ዶ/ር አረጋ ሹመቴ ፣ የችግሩ መንሥኤ፥ በኮሚሽነሯ የተጠቀሱት ብቻ ሳይኾኑ፣ የአስተዳደር ብቃት ማነስ፣ አማሳኝነት እና የብቁ ሰው ኃይል እጥረት እንደኾኑ ያስረዳሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች