ጦርነት ያባባሳቸውን አጉል ልማዶች የምታጠና ወጣት የሕግ ባለሞያ
ኩልሱም ኑር፥ በኢትዮጵያ፣ የሕፃናት እና ሴቶች መብትን የሚመለከቱ ሕግ ነክ ምርምሮችን ያደረገች ባለሞያ ናት። ከሕግ ባለሞያነቷ ጎን ለጎን፣ በልዩ ልዩ ብዙኀን መገናኛዎች አበርክቶዋ፣ ማኅበረሰባዊ ንቃትንና ግንዛቤን ለማዳረስ ትጥራለች። ከዘንድሮዎቹ፣ የማንዴላ ዋሺንግተን "ያሊ 2023" የወጣት መሪዎች ትስስር መርሐ ግብር ተሳታፊዎች መካከል አንዷ የነበረችው ወጣት፣ በሚቺጋን ስቴትስ ዩኒቨርስቲ፣ የቀለም ትምህርት እና አመራር ሥልጠናዎችን ለሳምንታት ወስዳለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች