ስኬታማ ልጆችን የማሳደግ ሚስጥር
ወላጆች ልጆችን በማሳደግ ሂደት ውስጥ የሚጠብቃቸውን ኃላፊነት እንዲያውቁ እና ለእያንዳንዱ የልጆቻቸው የዕድገት ደረጃ እንዲዘጋጁ የሚረዳ ስልጠና አዲስ አበባ ውስጥ ተካሂዷል። ኦአሲስ ኢትዮጵያ የተሰኘ ተቋም፣ 'ፓሬንቶን' በሚል ስያሜ ያዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ዋና ዓላማው፣ ዕድሜ ልክ በሚዘልቀው ልጅን የማሳደግ ሂደት ውስጥ ሁለንተናዊ የልጆች አስተዳደግ ምን እንደሚመስል ግንዛቤ መፍጠር ሲሆን፣ ወላጆች ለማህበረሰብ ግንባታ ያላቸው ሚና ላይ ትኩረት ያደረገ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች