ለሴቶች መብቶች የምትሟገተው ሚልድሬድ
ከ20 ዓመታት በፊት ጆን አለን ሙሐመድ የተባለ አልሞ ተኳሽ፣ በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ሰዎች ላይ አነጣጥሮ በመተኮስ 10 ሰዎችን ሲገድል ሦስት ሰዎችን ክፉኛ አቁስሎ ነበር። ለ23 ቀናት የቆየው ጥቃት ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉና ነዋሪዎችም ከቤታቸው እንዳይወጡ አስገድዶ ነበር። ለ12 ዓመታት አብራው በትዳር የቆየችው ባለቤቱ ሚልድሬድ ሙሐመድ ግን፣ ከባሏ ስሜታዊ እና አእምሯዊ ጥቃት ጋራ ከዚያ በላይ አብሯት መኖሩን ትናገራለች። ጆሮ የሚሰጣት ግን አልነበረም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች