ከዩናይትድ ስቴትስ መራጮች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው። በዚህ ዓመት የሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እጩ ተወዳዳሪ የሆኑት ጆ ባይደን እና ዶናልድ ትራምፕ፣ የሴት መራጮችን ድምፅ ለማግኘት እያደረጉት ያሉትን ጥረት ቃኝቶ ስካት ስተርንስ ያደረሰንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች