ስለ ጋዜጠኞች የአይምሮ ጤና ያልተነገሩ እውነቶች
በርካታ ጥናቶች፣ ጋዜጠኞች በሚሰሯቸው ዜናዎች እና ዘገባቸውን ተከትሎ፣ በኢንተርኔት እና ከኢንተርኔት ውጪ በሚደርስባቸው ጥቃት ለአይምሮ ህመም እንደሚጋለጡ ያመለክታሉ። በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ግጭቶች፣ የተፈጥሮ አደጋዎች እና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በህብረተሰቡ ላይ የሚያስከትሉትን ስቃይ የሚዘግቡ ጋዜጠኞችም በስራቸው ምክንያት ለጭንቀት፣ መረበሽ፣ እና እንቅልፍ ማጣት እንደሚዳረጉ ገልጸው የሚዲያ ተቋማት የጋዜጠኞችን የአይምሮ ጤና ችግር ለመቅረፍ እርምጃ እንዲወስዱ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች