በኦሮሚያ ክልል ጎሮ ዶላ ወረዳ፣ ማንነታቸው ያልተለየ ታጣቂዎች፣ በሕዝብ የትራንስፖርት መገልገያ ላይ ፈጸሙት በተባለ ጥቃት፣ አንድ ሰው ሲሞት ሦስት ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው፣ ነዋሪዎቹ እና የሆስፒታል ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። በመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ታጣቂዎች መካከል የተኩስ ልውውጡ መቀጠሉንም ነዋሪዎቹ አመልክተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ