በቅርቡ አዲስ በተሾሙት የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ እየተመራ፣ በአዘርባይጃን ዋና ከተማ ባኩ እየተካሄደ ባለው 29ኛው ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ ላይ በመሳተፍ ላይ ያለው የኢትዮጵያ ልዑክ፣ በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ከባድ ጉዳት እየደረሰባቸው ላሉ ያላደጉ ሀገራት ለመስጠት ቃል የተገባው የገንዘብ ድጋፍ ወደ 1.3 ትሪሊየን ዶላር ያድጋል ብሎ እንደሚጠብቅ፣ በድርድሩ ላይ ተሳታፊ የሆኑት የአየር ንብረት ለውጥ ባለሙያ አቶ ያሬድ አበራ ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ