የ2013 ዓ.ም የዓለም ዳያስፐራ መድረክ ዋሽንግተን ዲ.ሲ ላይ ለሁለት ቀናት ተካሂዶ ተጠናቅቋል፡፡
“የሃሣብና የተግባር መገናኛ ሥፍራ” በሚል መርህ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ እየተካሄደ ያለው ሦስተኛው የዓለም ዳያስፐራ መድረክ የሁለተኛ ቀን ስብሰባውን ቀጥሏል፡፡
የኦሮሞ ጥናቶች ማኅበር “የመብቶች ረገጣዎችን ያካሂዳል” በሚለው የኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ዩናይትድ ስቴትስ ጫና እንድታሣድር ጠይቋል፡፡
ካሩቱሪ ግሎባል ኢትዮጵያ ውስጥ ሰፋፊ መሬቶችን በኪራይ ወስዶ አበባና ሰብሎችን እያመረተ የሚገኝ ግዙፍ አግሮ ኢንዱስትሪ ኩባንያ ነው፡፡
ከነቀምቴ ሆስፒታል አራት ሃኪሞች ታስረው በነቀምቴው የምሥራቅ ወለጋ ማረሚያ ቤት ውስጥ ይገኛሉ፡፡
በምሥራቅ እና በመካከለኛው ምሥራቅ አፍሪካ ሕፃናትን በብዙ የሚጎዳ አሽመድምድ የአካልና የጤና ችግር ትኩረት፣ ከአመጋገብና ምግብ ዓይነቶች ጋር የተያያዘ ጥንቃቄ፣ መከላከል እና እንክብካቤ ያስፈልገዋል፡፡
የድምፅ ብክለት የአየር ብክለትን ተከትሎ ያለ በዓለም ሁለተኛው ግዙፍ የአካባቢያችን ብክለት ዓይነት ነው፡፡
መጋቢት 15 የዓለም የትዩበርኩለስስ ወይም ቲቢ ቀን ሆኖ አልፏል፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት የኢንተርኔት ማልዌር እየተጠቀመ በተቃዋሚዎች ላይ ስለላ ያካሂዳል ሲሉ በካናዳው ቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲና በዩናይትድ ስቴትሱ ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ለዶክትሬት ዲግሪ የሚዘጋጁ ሁለት አጥኝዎች ያወጧቸው የክትትል ሪፖርቶች ለሕትመት በቅተዋል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ መሬት ተከራይተው በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሠማሩ የሕንድ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ምጣኔ ኃብት እና በማኅበራዊ ሕይወት ውስጥ ያላቸውን ሚና የፈተሸ መድረክ ሕንድ ዋና ከተማ ኒው ደልሂ ላይ ከጥር 28 እስከ 30 / 2005 ዓ.ም ለሦስት ቀናት ተካሂዷል፡፡
የሰሞኑን የተለያዩ የጤና መረጃዎችና ጥቃቅን እውነታዎች ያዳምጡ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሁለተኛውን የሥልጣን ዘመናቸውን የመጀመሪያ ንግግራቸውን ለተወካዮች ምክር ቤቱ ጥምር ስብሰባ አደረጉ፡፡ ሪፐብሊካኑ መልስ ሰጥተዋል፡፡
አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ኦልባና ሌሊሣና ሌሎችም ሰባት ሰዎች እንዲፈቱ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ጫና እንዲያሣድር በመጠየቅ የኦሮሞ ብሔር አባላት የሆኑ ሰልፈኞች ዛሬ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደጅ ላይ ተገኝተው ድምፃቸውን አሰምተዋል፡፡
የሂዩማን ራይትስ ዋች ሪፖርት ተቀድዶ መጣል ያለበት ሠነድ ነው ሲሉ በአፍሪካ ሕብረትና በመንግሥታቱ ድርጅት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን የኤርትራ አምባሣደር ግርማ አስመሮም ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል፡፡
ኤርትራ ውስጥ “በማዕድን ልማት ላይ የግዳጅ ሥራ ይሠማራል፤ በሃገሪቱ ውስጥ የከፋ አፈና አለ” ሲል ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዋች ባለፈው ሣምንት ያወጣውን ክስ ኤርትራ አስተባብላለች፡፡
ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ለሁለተኛ የአስተዳደር ዘመናቸው ቃለ መሃላ ፈፅመዋል፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ