የከተማችንን ባለ ሀብቶች የሚያሸማቅቁ ሀይሎችን ህግ ፈት በማቅረብ መንግስት ሀላፊነት ሊወስድ ይገባል ሲሉ የባህር ዳር ከተማ ወጣቶች ጠየቁ።
በአክሱም ዩንቨርስቲ ለአንድ ተማሪ ህይወት ህልፈት ምክንያት የሆነውን ግጭት ተወገዘ፡፡
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/ በክልሉም ሆነ በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ሰፊ ህዝባዊ ንቅናቄ ሊያካሂድ ነው።
መምህራን 46 ጥያቄዎችን በመያዝ በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ ዛሬ አካሄዱ።
በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ሰሞኑን ከተከሰተው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ፣ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች ብቻ ግቢውን ለቀው ወደ አዲስ አበባ ሂደዋል ሲሉ አንዳንድ ተማሪዎች ገለፁ።
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ካለፈው ዓርብ ጀምሮ በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የአንድ ተማሪ ሕይወት መጥፋቱ ተገለፀ።
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በላይና በታች አርማጭሆ ወረዳዎች የሚገኙ የአማራና የቅማንት ህዝቦች በትላንትናው ዕለት የእርስ በርስ ግንኙነት በማድረግ በመሀከላቸው ተፈጥሮ የነበረውን የሻከረ ግንኙነት የሚያጠፋ ዕርቀ ሰላም አካሄዱ።
ቁጥራቸው 250 የሚሆኑ የጎንደር ዩንቨርስቲ የህክምና ሳይንስ ኢንተርን ተማሪዎች ግቢውን ለቀው አንዲወጡ ተደረገ።
በሥራ ሁኔታ፣ በደመወዝ እና በጤና ሥርዓቱ ውስጥ አሉ ባሏቸው ችግሮች ላይ ጥያቄ ያነሱ ሐኪሞች ባሕር ዳር ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣት ቅሬታዎቻቸውን አሰምተዋል።
የሸክላ ላይ የሥዕል አውደ - ርዕይ በባህር ዳር ተካሄደ፡፡
"በወንጀል የተጠረጠሩና በሕግ የሚፈለጉ ሰዎችን ለማሸሽ ሞክረዋል" የተባሉ አራት የመከላከያ ሠራዊት አባላት በምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ በቁጥጥር ሥር ውለው - ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑ ተገልጿል።
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ስሙን ከመለወጥ ውጭ ክልላዊም ሆነ ተቋማዊ ለውጥ አላመጣም።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጨምሮ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በክልልና በብሄራዊ ደረጃ ፀጥታን ስለማስከበር ዛሬ በባህር ዳር ተወያዩ፡፡
በመላ ሀገሪቱ በሹፌሮች ላይ እየደረሰ ያለውን ግድያና አፈና መንግሥት እንዲያስቆም የሚጠይቅ ሰልፍ በባህር ዳር ከተማ ተካሄደ።
በአማራ ክልል የተለያዩ የጤና ጥበቃና ማሠልጠኛ ተቋማት ውስጥ ያሉ የሕክምና ባለሙያዎች ቅሬታዎቻቸውን ያሰሙበት ሰላማዊ ሰልፍ ትናንት ባሕር ዳር ከተማ ውስጥ አካሂደዋል።
የአማራ ተማሪዎች ማኅበር በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከሁሉም ካንፓሶች በተውጣጡ ተማሪዎች ከሰሞኑ ተመስርቷል።
"ለውጥ ከሰው ልጅ ጋር የሚኖር ሂደት ነው " - ዶ/ር አለማዩሁ ዋሴ
"ኢህአዴግ ለውጡን በብቃት ለመምራት፤ ራሱ አንድ ሆኖ መቆም አለበት" - አቶ ልደቱ አያሌው
የአማራ ክልል የምግብ ዋስትናና አደጋ መከላከል ማስተባበሪያ ፕሮግራም ጽ/ቤት ለዕርዳታ የተላከ እህል አልቀበልም አለ ተብሎ በማኅበራዊ ሚዲያ የተሠራጨው ዜና ትክክል አይደለም ብሏል።
የአማራ መደራጀት “ለኢትዮጵያ አንድነት ሥጋት ሊሆን አይችልም” ብለዋል አንጋፋው የፖለቲካ ሰው አቶ ይልቃል ጌትነት።
ተጨማሪ ይጫኑ