የአማራ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ሰሞኑን በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋና ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን በአምልኮ ተቋማት ላይ የደረሰውን ቃጠሎና በሰላማዊ ሰዎች ላይ የደረሰውን የህይወትና የአካል ጉዳት አውግዟል።
በተባበሩት መንግስታት የትምሕርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም በቅርስነት በተመዘገበው የሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ በሰደድ እሳት በድጋሚ እየተቃጠለ ነው።
በአማራ ክልል ለህክምና አገልግሎት የሚውል ኦክስጅን ማምረቻና ማከፋፈያ ማዕከሎች ትናንት ባህር ዳር ውስጥ ተመርተው ተከፍተዋል።
"ኢህአዴግ ለውጡን በብቃት ለመምራት እራሱ አንድ ሆኖ መቆም አለበት" ሲሉ አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ልደቱ አያሌው አሳስበዋል።
በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ባህር ዳር ውስጥ እስር ቤት የሚገኙትን የአቶ በረከት ስምዖንና የአቶ ታደሰ ካሣ ጉዳይ፣
በአማራና በኦሮምያ ክልሎች መካከል የሚከሰቱ ግጭቶችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የሁለቱ ክልሎች የጋራ ኮሚቴ ተቋቁሟል።
የጦር መሣሪያ ፈቃድ ሲሰጥ ፈቃድ ለተሰጠው አካል መብቱንም ሆነ ግዴታውን በግልፅ የሚያስረዳ አሠራር ባለመኖሩ በግለሰቦችና በኅብረተሰቡም ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች እየገለፁ ነው።
በሦስተኛው የሕዝብና የቤት ቆጠራ ውጤት የአማራ ክልላዊ መንግሥት “ከፌዴራል መንግሥቱ ማግኘት የነበረበት የ130 ቢሊዮን ብር ድጎማ ቀርቷል” ሲል የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ አስታውቋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ባለፈው ሣምንት ማብቂያ ላይ በተሰናባቹ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ደጉ አንዳርጋቸው የመሸኛ ዕራት ግብዣ ላይ መገኘታቸው ይታወሳል።
በትግራይና በአማራ ክልሎች ሕዝብ መካከል ጦርነትና ግጭት እንዲኖር የጠብ አጫሪነትና ትንኮሳ የሚፈፅሙ የትግራይ ክልል አመራር አባላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአማራ ክልል ምክር ቤት አሳስቧል።
አርቲስት ይሁኔ በላይ ከእንጁባራ ከቪኦኤ ጋር ያደረገው አጭር ቆይታ
በማዕከላዊና በምዕራብ ጎንደር ዞኖች በቅርቡ በተፈጠረው ግጭት ቤት ንብረታቸውን ጥለው የሸሹና በመጠለያ ጣብያ ውስጥ ያሉ ተፈናቃዮች በከፋ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ገለፁ።
"የሰው ልጅ ክቡር" በሚል ርዕስ የአድዋን ድል 123ኛ ዓመት የሚዘክር “ግዮን ቀለም” በሚባለው የሃሣብ ምሽት ልዩ ዝግጅት ተካሂዷል።
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በተለይ በምሥራቅ ደንቢያ እና ጭልጋ አካባቢ ግጭት መቀጠሉ ተገለፀ።
የህግ አማካሪም ሆነ ጠበቃ ማግኘት እንዳልቻሉ የተናገሩት ባሕር ዳር ላይ በሕግ ሥር የሚገኙት የቀድሞ ባለሥጣን አቶ በረከት ስምዖን መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠይቀዋል።
በአማራ ክልል የዳኞች ማኅበር ተቋቋመ
የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር መስራች ኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ስርዓተ ቀብር፣ ዛሬ በትውልድ ቦታቸው መርሃዊ ከተማ ተፈፀመ፡፡
የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን ጠቅላላ ጉባዔ፣ የግንባሩን ሊቀ መንበርና 7 የሥራ አስፈፃሚ አባላትን በመምረጥ አጠናቀቀ።
የፌደፌሽን ም/ቤት በክልሎች መካከል የሚፈጠረውን የወሰንና የማንነት ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ መፍታት ሲገባው በአማራ ክልል በህጋዊ መንገድ የቀረበ የማንነት ጥያቄ የለም ብሎ መደምደሙ በአማራና በትግራይ ክልሎች መካከል አላስፈላጊ ውዝግብ እንዲፈጠር እያደረገ ነው ሲሉ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የፕሬዚዳንቱ የህግ ጉዳዮች ዋና አማካሪ አቶ መርሃፅድቅ መኮነን ተናገሩ።
በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በህግ ጥላ ሥር የሚገኙት የእነ አቶ በረከት ለፍርድ መቅረብ ከለውጡ ጋር በተያያዘ በህዝብ ዘንድ ጥያቄ ምልክት ውስጥ ገብቶ የነበረውን የህግ የበላይነት መሥመር እየያዘ መሆኑን ማሳያ ነው ሲሉ አንዳንድ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ።
ተጨማሪ ይጫኑ