“የፖለቲካና የሕሊና አስረኞች የሉም” - የኢህአዴግ ዋነኛ ተደራዳሪ ሽፈራው ሽጉጤ፡፡
በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ እስከ አሁን ከለጋሾች የተገኘው ዕርዳታ አነስኛ መሆኑን የብሄራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሺነር አስታወቁ፡፡ ይሔም ሆኖ ክፍተቱን ለመሙላት የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች መደረጋቸውን ኮሚሽነሩ ምትኩ ካሣ ለአሜሪካ ድምፅ አስረድተዋል፡፡
የቅድመ ድርድሩ ከተጀመረ ወዲህ ታዛቢዎች ሲገኙ የዛሬው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
ከያዝነው የፈረንጆች ወር በኋላም ቢሆን አቅርቦት የሚቋረጥባቸው የድርቅ ተረጂዎች እንደማይኖሩ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሺነር አስታወቁ፡፡
በኳታርና በሌሎች የሰላጤው ሀገራት መካከል የተፈጠረው ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ መፈታቱን አንደምትደግፍ ኢትዮጵያ አስታወቀች፡፡
የእርስ በርስ ግጭት፣ ኮሌራና የከፋ ርሃብ ደቡብ ሱዳናዊያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ ማደረጉን ቀጥሏል ሲል የተባበሩት መንግሥታት ስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን /ዩኤን ኤች ሲ አር/ አስታወቀ፡፡
የቀድሞው የቅዱስ ጊዎርጊስ፣ የመድህንና የቡና ክለቦች የብሄራዊ ቲም ታዋቂ ተጫዋች አሰግድ ተስፋዬ የቀብር ሥነ ስርዓት በሳሊተ ምህረት ተፈፅሟል፡፡
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን፤ እንዲሁም የቡና፣ የመድንና የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለቦች ተሠላፊ የነበረው አሰግድ ተስፋዬ ዛሬ /ቅዳሜ ግንቦት 26/2009 ዓ.ም./ ረፋድ ላይ በድንገት አርፏል፡፡
ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላት ግንኙነት መጠነ ሰፊ ወደ ሆነ ስልታዊ አጋርነት መሸጋገሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
እአአ በ2016 የአፍሪካ የኢኮኖሚ እድገት ከ2015 ግማሽ ያህል ሊሆን አለማቻሉ ይፋ የተደረገ ሪፖርት አመለከተ፡፡ የተዳከመው የዓለም የኢኮኖሚ ሁኔታ አነስተኛ የነዳጅ ዘይትና የሽቀጦች ዋጋ፣ ድርቅ የፀጥታ ጉዳይ እና በአንዳንድ የአፍሪካ ክፍሎች የታየው የፖለቲካ አለመረጋጋት ከምክንያቶቹ መካከል ተጠቅሷል፡፡
የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኮሚሽን ሪፖርት እንዳመለከተው በአህጉሪቱ የከተሞች እድገትና የኢንደስትሪው መስፋፋት ተነጣጥለው እየተጓዙ ነው፡፡
ከየካቲት እስከ ግንቦት መዝነብ የነበረበት የበልግ ዝናብ ዘግይቶ የመጣና መጠኑም ከመደበኛ በታች መሆኑን የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጄንሲ አስታውቋል፡፡
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አንጋፋው ዲፕሎማት ማይክል አርተር ሬኖር በኢትዮጵያ ቀጣዩ የሀገራቸው አምባሳደር እንዲሆኑ አጭተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በጣሊያኗ ሲቺሊ በሚካሄደው የቡድን ሰባት ሀገሮች ስብሰባ ላይ እንዲገኙ መጋበዛቸው "የኢትዮጵያ ቦታና ሚዛን ከፍተኛ ደረጃ እያገኘ መሄዱን ያሳያል" ሲሉ ልዩ መልዕክተኛቸው አስታወቁ፡፡
ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲመረጡ አፍሪካዊያን የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል፡፡
እአአ ከጥር 2017 ጀምሮ ከ5 ሺሕ በላይ ሶማሊያውያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
በገዥው ኢህአዴግና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር አጀንዳ ለማደራጅት የተቋቋመው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡
ምሥራቅ አፍሪካ ላይ በደረሰው ድርቅ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ኢትዮጵያዊያን ትክክለኛ ቁጥር የሚታወቀው ሰሞኑን ከሚጀመረው ግምገማ በኋላ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ዕርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ፡፡
ከገዥው ፓርቲና ከሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ለድርድር የቀረቡ አጀንዳዎችን የሚያጠናቅረው የአጀንዳ የአደራጅና የሚዲያና የኮሙዩኒኬሽን ኮሚቴ ዛሬ ሥራውን ጀምሯል፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ