የዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በአዲስ አበባ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።
በገዥው ፓርቲና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር በበርካታ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ተስፋቸውን ገልፀዋል፡፡
ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ሊያካሂዱት ባቀዱት ድርድር እና ክርክር ዓላማ ላይ ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል፡፡
የኦሮምያና የሶማሌ ክልል አዋሳኝ በሆኑ ወረዳዎች በታጣቂዎች ለሚፈፀምው ጥቃት መፍትሄ ለማስገኘት በአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስትና በሁለቱ ክልሎች ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መንግሥት አስታወቀ፡፡
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የማዕከላዊ ምክር ቤት አባልና የሰሜን ጎንደር ሰብሳቢ ከየካቲት 7 ቀን ጀምሮ በእስር ላይ እንደሚገኙ ፓርቲው አስታወቀ፡፡
በርካታ ፓርቲዎች ባሉበት ሃያ አንዱ ብቻ ከኢሕአዴግ ጋር መደራደራቸው መፍትሄ አያመጣም ሲሉ በኦሮምያ የሚንቀሳቀሱ የክልል ፓርቲዎች አስታወቁ፡፡
በኅብረተሠቡ የተነሱት ጥያቄዎችን መነሻ ያደረጉ ፖለቲካዊ እና ሕጋዊ ርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን የኦሮምያ ብሔራዊ ክልል መንግሥት አስታውቋል፡፡
ከኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ወደ ኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዋች እየገቡ ጥቃት የሚፈፅሙ ታጣቂዎች ጉዳይ እልባት እንዲሰጠው በክልሉ የሚንቀሳቀሱ አራት ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት በበኩሉ ጥቃት የሚፈፅሙ ሰዎች ማንነት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት እንዲጣራ ስምምነት ላይ መደረሱን ገልጿል፡፡
የዘንድሮው ድርቅ አፍሪካን በሙሉና በተለይ ደግሞ ምሥራቅ አፍሪካን ክፉኛ ማጥቃቱን የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ (ዩኤስኤአይዲ) የኢትዮጵያ ዳይሬክተር አስታውቀዋል፡፡
የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪና ወዳጁ የፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት የቀብር ሥነ ስርዓት ዛሬ በመንበረ ፀባዎት ቅድስ ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ትናንት ሰኞ ሊፈፀም የነበረው የፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት የቀብር ሥነ ስርዓት ወደ ዛሬ ማክሰኞ የተላለፈው ከቤተሰብ በቀረበ ጥያቄ እንጂ ሌላ በምንም ምክንያት አለመሆኑን የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትር አስታውቋል፡፡
ዕገዳ የተጣለባቸውን ሀገራት ዜጎች ጨምሮ ሰባ ሰዎች ሰሞኑን ከኢትዮጵያ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መጓዛቸውን በአዲስ አበባ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ታዋቂው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በተለይ በኢኮኖሚ ታሪክ ዘርፍ ፈር ቀዳጅ ሥራ መስራታቸውን አንጋፋ ኢትዮጵያዊ ሙሑር ተናግረዋል፡፡
ሙሉ ጊዜያቸውንና ሕይወታቸውን ለኢትዮጵያ የሰጡት ታዋቂው እንግሊዛዊው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በ90 ዓመታቸው አረፉ፡፡
በቪዛ አሰጣጥ ላይ ዕገዳ ተደርጓል በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑን የገለፀው በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ፣ የተለመደው የቪዛ አሰጣጥ ሂደት መቀጠሉን አረጋግጧል፡፡
በአማራ ክልል ይልማና ዴንሳ የሚገኙ የፓርቲው መሪ ለሦስት ሣምንታት ያህል በእስር ላይ እንደሚገኙ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታወቀ።
ሊካሄድ የታቀደው የገዥው ፓርቲ እና የተቃዋሚዎች ድርድር መንደርደሪያ የሆነ ስብሰባ የካቲት 8/2009 ዓ.ም መጠራቱን ተሳታፊዎች አስታወቁ፡፡
በሁከትና ብጥብጥ ተጠርጥረው ከኦሮሚያ ከድቡንና ከአማራ ክልሎች የተያዙና የተሃድሶ ስልጠና ወስዱ የተባሉ ከ11ሺሕ በላይ እስረኞች መለቀቃቸውን የመንግሥት መገናኛ ገልፀዋል፡፡
ኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ላቀረበቸው ጥሪ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ፡፡
በሀገራት የሚከሰቱ ቀውሶችን ለመፍታት ከመሞከር ይልቅ ቀድሞውንም እንዳይፈጠሩ መስራት እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ተናገሩ፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ