ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ።
አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ ቃለመሃላ የሚፈፅሙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ለፊታችን ዓርብ ተጠርቷል፡፡
ምህረት ተሰጠ
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሕልፈት ተከትሎ የተፈጠረው የሥልጣን ክፍተት በፍጥነት ይሞላ ሲል የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ - ኢዴፓ አሣስቧል፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሥርዓተ ቀብር ዕሁድ ነሐሴ 27 ቀን 2004 ዓ.ም ተፈፅሟል።
የኢትዮጵያ መንግስት በቀጥታና በተዘዋዋሪ መልኩ በግል ጋዜጦች ላይ የሚያሳድረው ጫና በአገሪቱ የቀሩ በጣት የሚቆጠሩ ጋዜጦችንና የመናገር ነጻነትን ያፈነ ነው ሲል የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ አስታወቀ።
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በጥሩ የጤንነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የገለፀው የኢትዮጵያ መንግሥት አሁን ሐኪሞች ያዘዙላቸውን እረፍት በማድረግ ላይ ናቸው፤ በቀናት ውስጥም ወደ ሥራ ይመለሣሉ ብሏል፡፡
የአስተናጋጇ ሃገር መሪ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ “ያልተለመደ” በተባለ ሁኔታ ያልተገኙበት 19ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ተጀምሯል፡፡
ሰደቃው ሰላማዊና ኃይማኖታዊ ነው በመሆኑ የሚቋረጥበት ምክንያት የለም ሲሉ አንድ የሕዝበ ሙስሊሙ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባል አስታወቁ፡፡
በኢትዮጵያ በየዓመቱ 2.6 ሚሊየን ሕፃናት የሚወለዱ ቢሆንም ካለፉት ዓመታት ጋር ሲነፃፀር ቁጥሩ እየቀነሰ የምጣቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የድህነቷ መገለጫ ከሆኑት አንዱ በሆነ የመኖሪያና የንግድ ሠፈር የሚተኙበትን አልጋ የሚያከራዩ ሰዎች አሉ፡፡
ወጣቶች በነፃነት ለመደራጀት ጥሪ እያቀረቡ ነው።
በኢትዮጵያ መላውን ሙስሊም ማኅበረሰብ በቀጥታ የሚያሣትፍ ምርጫ ለማካሄድ የጊዜ ሠሌዳ መውጣቱን የኢትዮጵያ ዑለማዎች ምክር ቤት አስታወቀ።
የሲዳማ ክልል የመሆን ጥያቄ አሁን የተነሣ ሳይሆን ለዓመታት ሲታገልለት የቆየ መሆኑን የሲዳማ አርነት ንቅናቄ አስታወቀ፡፡
በ18 መጠለያ ሠፈሮች ወደ 350 ሺህ ስደተኞችን እያስተናገደች ነው፡፡
በመጭው ዓመት በኢትዮጵያ በሚካሄደው የአካባቢ ምክር ቤት ምርጫ እንደዚሁም ለአካባቢ ምክር ቤት ምርጫ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።
ለጥቃቱ የኢትዮጵያ መንግሥት የአፀፋ እርምጃ እየወሰደ ነው ይላሉ ተቃዋሚዎች፡፡
ምርመራ ይካሄዳል ብለው እንደሚያምኑም አመለከቱ
የተገደሉና የቆሰሉ አሉ
ተጨማሪ ይጫኑ